Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/tikvahethsport/-60011-60012-): Failed to open stream: No space left on device in /var/www/tg-me/post.php on line 50
TIKVAH-SPORT | Telegram Webview: tikvahethsport/60011 -
Telegram Group & Telegram Channel
#Saudileague

በሳውዲ አረቢያ ሊግ የዘጠነኛ ሳምንት መርሐ ግብር አል ነስር ከአል ሂላል ጋር ያደረጉትን ጨዋታ 1ለ1 በሆነ አቻ ውጤት አጠናቀዋል።

የአል ነስርን ግብ ታሌስካ ሲያስቆጥር ሚሊንኮቪች ሳቪች አል ሂላልን አቻ ማድረግ ችሏል።

ሁሉንም ጨዋታዎች በአሸናፊነት የተወጣው አል ሂላል በውድድር አመቱ ለመጀመሪያ ጊዜ ነጥብ ለመጣል ተገደዋል።

አል ነስር ከአል ሂላል ጋር በተገናኙባቸው ያለፉትን ስድስት የሪያድ ደርቢ ጨዋታዎች ማሸነፍ አልቻሉም።

አል ሂላል በሳውዲ አረቢያ የሀገር ውስጥ ውድድሮች ታሪክ ሀምሳ ስድስት ጨዋታዎችን ሳይሸነፍ በመጓዝ አዲስ ክብረወሰን ማስመዝገብ ችሏል።

የሊግ ደረጃቸው ምን ይመስላል ?

1️⃣ አል ሂላል :- 25 ነጥብ
3️⃣ አል ነስር :- 19 ነጥብ

ቀጣይ መርሐ ግብር ?

አርብ - አል ሪያድ ከ አል ነስር

አርብ - አል ሂላል ከ አል ኢቲፋቅ

@Tikvahethsport     @kidusyoftahe



tg-me.com/tikvahethsport/60011
Create:
Last Update:

#Saudileague

በሳውዲ አረቢያ ሊግ የዘጠነኛ ሳምንት መርሐ ግብር አል ነስር ከአል ሂላል ጋር ያደረጉትን ጨዋታ 1ለ1 በሆነ አቻ ውጤት አጠናቀዋል።

የአል ነስርን ግብ ታሌስካ ሲያስቆጥር ሚሊንኮቪች ሳቪች አል ሂላልን አቻ ማድረግ ችሏል።

ሁሉንም ጨዋታዎች በአሸናፊነት የተወጣው አል ሂላል በውድድር አመቱ ለመጀመሪያ ጊዜ ነጥብ ለመጣል ተገደዋል።

አል ነስር ከአል ሂላል ጋር በተገናኙባቸው ያለፉትን ስድስት የሪያድ ደርቢ ጨዋታዎች ማሸነፍ አልቻሉም።

አል ሂላል በሳውዲ አረቢያ የሀገር ውስጥ ውድድሮች ታሪክ ሀምሳ ስድስት ጨዋታዎችን ሳይሸነፍ በመጓዝ አዲስ ክብረወሰን ማስመዝገብ ችሏል።

የሊግ ደረጃቸው ምን ይመስላል ?

1️⃣ አል ሂላል :- 25 ነጥብ
3️⃣ አል ነስር :- 19 ነጥብ

ቀጣይ መርሐ ግብር ?

አርብ - አል ሪያድ ከ አል ነስር

አርብ - አል ሂላል ከ አል ኢቲፋቅ

@Tikvahethsport     @kidusyoftahe

BY TIKVAH-SPORT





Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethsport/60011

View MORE
Open in Telegram


TIKVAH SPORT Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

The STAR Market, as is implied by the name, is heavily geared toward smaller innovative tech companies, in particular those engaged in strategically important fields, such as biopharmaceuticals, 5G technology, semiconductors, and new energy. The STAR Market currently has 340 listed securities. The STAR Market is seen as important for China’s high-tech and emerging industries, providing a space for smaller companies to raise capital in China. This is especially significant for technology companies that may be viewed with suspicion on overseas stock exchanges.

Mr. Durov launched Telegram in late 2013 with his brother, Nikolai, just months before he was pushed out of VK, the Russian social-media platform he founded. Mr. Durov pitched his new app—funded with the proceeds from the VK sale—less as a business than as a way for people to send messages while avoiding government surveillance and censorship.

TIKVAH SPORT from ms


Telegram TIKVAH-SPORT
FROM USA